Thursday, July 9, 2015

Mitsat; የምጻት ቀን ሳይመጣ ከነጻነት ትግሉ ጎን እንሰለፍ!(Yibeltal Gashu)

ይቺ ግጥም በብዙ መከራና  ስቃይ ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን መታሰቢያ ትሁንልኝ። የራስችንን ነጻነት በራሳችን ለማወጅ ትግላችንን አጠናክረን ወያኔን ለማሶገድ መረባረብ ይኖርብናል። የምጻት ቀን ሳይመጣ ከነጻነት ትግሉ ጎን እንሰለፍ!