Monday, July 29, 2013

ብፁዕ አቡነ ጎርጎሪዮስ ካልዕ (፲፱፻፴፪ - ፲፱፻፹፪)

                                                          የሕይወት ታሪክ እና አገልግሎታቸው
                                                                      
   መግቢያ

ዛሬ የሚያውቋቸው ሲቃ ይተናነቃቸዋል። ዓይናቸው በእንባ ይሞላል። ስለብፁዕነታቸው ሲያወጉ ውለው ቢያድሩ አይሰለቹም። እንኳን ዘዋይ ደርሰው የመጡት ፊታቸውን እንኳን አይተው የማያውቁት የብፁዕ አቡነ ጎርጎሪዮስን ዜና ሕይወት መተረክ ያስደስታቸዋል። ለምን ይሆን? ብዙዎች በአካል ሳያውቋቸው ጣፋጭ ትምህርታቸውን ከአንደበታቸው ሳያዳምጡ በማለፋቸው ይቆጫሉ። ሌሎች ደግሞ ትምህርታቸውን፣ ምክራቸውን፣ ሓሳባቸውን ሁሉ በምስል እና በድምጽ ሳያስቀሩ በማለፋቸው ይጸጸታሉ። ሐዋርያዊ ተጋድሎዋቸው እና መንፈሳዊ አርበኝነታቸውን በቅርብ ላስተዋለ እና ዜና ሕይወታቸውን ላዳመጠ ብፁህነታቸው ዘወትር የሚነበቡ ታላቅ መጽሐፍ ነበሩ። የቅንጦት እና የቅምጥል ሕይወት ሳይናፍቃቸው በፍጹም ገዳማዊ ጠባይ የላመ የጣመ ሳይመገቡ፣ በትኅርምት እየኖሩ ወላጅ አልባ እና ችግረኛ ህጻናትን ሰብስበው እያሳደጉ ቢንቢ እየወረሳቸው ዋዕዩ በሚፋጅበት የወባ በሽታ ባየለበት ሌላው ቀርቶ ጣፋጭ እና ንጹህ ውሃ እንኳን በማይገኝበት ስፍራ ራሳቸውን ጥለው በበሽታ ሲሰቃዩ አንድ ቀን እንኳን ሳይሰለቹ እና ሳይማረሩ በተጋድሎ የኖሩ እጅግ ትሁት የነበሩ አባት ነበሩ። በመንፈስ የወለዷቸው፣ በሃይማኖት ያሳደጓቸው ልጆቻቸው ከልብ በመነጨ ፍጹም ፍቅር “ጎርጎሪ” እያሉ ሲጠሩዋቸው የሰማ የብፁዕነታቸውን ታሪክ ለማወቅ ይጓጓል።

ልደት እና አስተዳደግ
ብፁዕ አቡነ ጎርጎሪዮስ በ1932 ዓ.ም በደቡብ ወሎ ሃገረ ስብከት በደሴ ከተማ ከአቶ ገበየሁ አየለ እና ከወ/ሮ አሰለፈች ካሳ ተወለዱ። ወላጆቻቸው ወንዶች ልጆች ሲወልዱ እየሞቱባቸው በጣም ተቸግረው ስለነበር ለፈጣሪያቸው ልመና አቅርበው በስዕለት ወንድ ልጅ ወልደው ለማሳደግ በቁ። ለልጃቸው ከነበራቸው ፍቅር የተነሳም “ተስፋዬ” በማለት ስም አወጡላቸው። ብርቅዬ የስእለት ልጅ የነበሩት ብፁዕ አቡነ ጎርጎሪዮስ በህጻንነታቸው ወራት የወላጆቻቸውን፣ የዘመዶቻቸውን እና የሌሎችም ሰዎች ዓይን ማረፊያ ነበሩ። ከእድሜ እኩያዎቻቸው ጋር ከቤት ወጥተው ሲጫወቱ የእንጨት መስቀል ሰርተው ጓደኞቻቸውን ለማሳለም ይሞክሩ ነበር። አንድ ቀን ብቻቸውን ሲሆኑ ደግሞ የመምህራቸውን የአለቃ ድንቁን የድጓ መጽሐፍ ገልጠው ሲያዩ የተመለከቱት አለቃ ድንቁ “ዕድሜ ሰጥቶኝ የዚህን ህጻን መጨረሻ ባሳየኝ” ብለው ነበር።

የትምህርት ሕይወት

ዕድሜያቸው ለት/ት ሲደርስ በደሴ መድኃኔአለም ቤ/ክ ፊደል ለመቁጠር፣ የግዕዝ ንባብ ለመማር ሄዱ። ብፁዕ አባታችንም ይህን ትምህርት ሲማሩ በቀለም አያያዛቸው የደብሩ መምህራን በጣም ያደንቋቸው ነበር።ብፁዕነታቸው በኮከብ አዕምሮአቸው የጀመሩትን ት/ት የበለጠ ሊገፉበት ስለፈለጉ በህጻንነታቸው ት/ት ፍለጋ የተወለዱበትን መንደር፣ ያደጉበትን ቀዬ ትተው ወደ ላስታ ሄዱ። በልጅነት ዕድሜያቸው ምናኔ የጀመሩት በዚያን ጊዜ ከላስታ ወደ ደሴ መጥተው የነበሩትን አባ ክፍለ ማርያም የሚባሉትን መምህር ተከትለው ነበር። አባ ክፍለ ማርያም ከደሴ ወደ ላስታ ገነተ ማርያም፣ ነአኩቶ ለአብ ገዳም ሲመለሱ አባ ጎርጎሪዮስ ተከትለዋቸው ላስታ በር ይደርሳሉ። አባ ክፍለ ማርያም ጸሎት ሊያደርሱ ወደ ተቀመጡበት ስፍራ ሲያመሩ አባ ጎርጎሪዮስም ቀረብ ብለው “ጤና ይስጥልኝ” ይላሉ አባ በጸሎት ሰዓት የሚያናግራቸውን ሰው የሚያናግሩት በግዕዝ ነበር እና “መኑኬ” አሏቸው። አባ ጎርጎሪዮስም በድንጋጤ ዝም ሲሉ ሌሎች ተማሪዎች “ማነህ” ነው የሚሉህ አሏቸው። አባ ጎርጎሪዮስም “እኔ ነኝ እርስዎን ተከትዬ ልሔድ ከደሴ መጥቼ ነው” አሉ። በዚህን ጊዜ አባ ክፍለ ማርያምም ደንገጥ በለው “እረ ሎቱ ስብሐት! ከደሴ እስከዚህ ድረስ እኛን ስትከተል!” በማለት በውሳኔያቸው ተገርመው ወደ ላስታ አባ ቡሩክ ገዳም ይዘዋቸው ይገባሉ። ደሴ የተጀመረው ትምህርት ወደ ላስታ ሲመጡ በቀላሉ የሚታለፍ አልነበረም። የተማሪ ቤት ሕይወት በትህትና የተሞላ፣ አንዱ ለሌላው ወንድሙ በመጨነቅ የሚኖርበት ሕይወት ነው። ተማሪ ቤት ምቾት በሌለው መኝታ፣ ያለመብራት በጨለማ እያፈጠጡ፣ ጠዋት ምግብ ፍለጋ ሲወጡ ከውሾች ጋር እየታገሉ በረሃብ እና በጥም፣ በወረርሽኝ እየተንገላቱ የሚማሩበት፣ ብዙ ችግር እና መከራ የሚያሳልፉበት፣ የነገውን ማንነት በብዙ ድካም የሚቀርጹበት እና ዘወትር የማይጠፉ ብዙ ትዝታዎችን የሚሰበስቡበት ሕይወት ነው። የተማሪ ቤቱን ትዝታ ብጹዕ አባታችን እራሳቸው በእንግሊዘኛ ባቀረቡት አንድ ጥናታዊ ጽሁፋቸው እንዲህ ገልጸውት ነበር።
“ለቋንቋ ዕድገት በቅድሚያ መምህር ቀጥሎም የማስተማሪያ መሳሪያዎች፣ ት/ቤት፣ ወረቀት፣ ብዕር እና ቀለም አስፈላጊ መሆናቸው ይታወቃል። ዘመናዊ የማስተማሪያ መሳሪያዎች ባልነበሩበት ጊዜ ቤተ ክርስቲያን የዛፍ ጥላዎች እና የመቃብር ቦታዎችን በት/ቤነት ተጠቅማለች። አንድ ሰው ሲሞት በቤ/ክ ግቢ ይቀበራል። ዘመዶቹም በመቃብሩ ላይ ለእንግዶች እና ለመንገደኞች ማደሪያ የሚሆን ቤት ይሰራሉ። የቀድሞ የቤ/ክ ሊቃውንትም ሲያስተምሩ እና ሲማሩ የኖሩት እንደዚህ ባሉ የመቃብር ቤቶች ውስጥ ነበር። ወረቀት ባይኖርም ካህናቱ ፍየል እና የበግ ቆዳ እና ሌጦ አድርቀው፣ ቀፈው እና ፍቀው ብራና አዘጋጅተው ፊደል ጽፈውበታል። ገብስ ቆልተው፣ ፈጭተው፣ በውሃ በጥብጠው ከከሰል ጋር ደባልቀው ቀለም አዘጋጅተዋል። ቀጭን መቃ ቆርጠው፣ ቀርጸው፣ ጫፉን ሰንጥቀው ከቀርነ በግዑ እየጠቀሱ የሚጽፉበት ብዕር አዘጋጅተዋል። አያሌ የኢትዮጵያ መጻሕፍት የተጻፉት እንደዛሬው በኅትመት መሳሪያ ሳይሆን በሊቃውንቱ እጅ ነበር።” ብጹዕ አባታችን ከታዋቂው መምህር ክፍሌ (አባ ክፍለ ማርያም) ዘንድ የውዳሴ ማርያም እና የቅዳሴ ማርያም አንድምታ ትርጓሜ፣ አዕማደ ምስጢራትና ባህረ ሐሳብን ተምረዋል። ብጹዕነታቸው በተማሪ ቤት እጅግ በሚያስደንቅ ፍጥነት እና ጉጉት የሚነገራቸውን ቀለም ከመያዛቸውም ሌላ ከእርሳቸው በላይ በትምህርት የገፉት ተማሪዎች ሲማሩ በሚያደምጡት ብቻ ቀለሙን ይዘው ተማሪዎቹ ሲሳሳቱ ያርሙ እና ይመልሱ ነበር። ብጹዕነታቸው ዘወትር ጥያቄ መጠየቅ ይወዱ ስለነበር መምህራቸው የሚነግሯቸውን ሁሉ ልቅም አድርገው ይይዙ ነበር። በዚህ ችሎታቸው የተደነቁት መምህራቸው በቤተሰባቸው የወጣላቸውን ተስፋዬ ገበየሁ የሚለውን ስም መዝገበ ሥላሴ ክፍሌ በማለት በራሳቸው ስም እንዲጠሩ አድርገዋል።
ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ በዘመኑ ከነበሩት ከብጹዕ አቡነ ይስሐቅ ማዕረገ ዲቁናን ከተቀበሉ በኋላ ሌሎች ትምህርቶችን ለመቀጸል ወደ ደብረ ሊባኖስ ገዳም መጥተዋል። በገዳሙም በ1956 ዓ.ም ምንኩስናን ተቀብለዋል። ከምንኩስናም በኋላ ለት/ት የነበራቸው ከፍተኛ ፍላጎት እየጨመረ በመምጣቱ ወደ አዲስ ዓለም ደብረ ጽዮን ማርያም ሄደው ከታላቁ የቅኔ መምህር ከአፈወርቅ መንገሻ ዘንድ ቅኔ ከነአገባቡ ጠንቅቀዋል። ከዚያም ወደ ደብረ ሊባኖስ ተመልሰው የሐዲሳት ትርጓሜና ትምህርተ ሃይማኖት ከመምህር ገ/ሕይወት ሲቀጽሉ፣ መጽሐፈ ሊቃውንትን ደግሞ ከመምህር ቢረሳው አሂደውታል። ቀጥሎም ወደ ደብረ ጽጌ ማርያም በመሄድ ዜማ፣ ምዕራፍ፣ ጾመ ድጓን ከመሪጌታ አብተው ላሊታግዳን መዝገበ ቅዳሴን ከመምህር ልዑል ተምረዋል።
ብጹዕነታቸው ከቤ/ክ ሊቃውንት እግር ሥር እየተቀመጡ በብዙ ድካም እና ችግር ከሃገር ወደ ሃገር እየተዘዋወሩ የገበዩት ዕውቀት ታላቅ የቤ/ክ ዓምድ እንዲሆኑ አስችሏቸዋል። ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ በፍቅረ እግዚአብሔር የተቃጠሉ እጅግ ትሁት እና አስተዋይ አባት ነበሩ። በደብረ ሊባኖስ ገዳም በነበሩበት ጊዜ በዕድሜ የገፉትን መነኮሳት ሊጥ አብኩተው፣ ዳቤ ጋግረው እና ሌሎችም ተግባራት በመፈጸም ይራዱ ነበር። በብህትውና ዘመናቸው የሰገዱበት የእጃቸው ፈለግ ቀንበር የዋለበት የበሬ ጫንቃ ይመስል እንደነበር ገዳማዊ ሕይወታቸውን በቅርብ የሚያውቁ አባቶች ይናገራሉ። በ1957 ዓ.ም ወደ አ/አ በመምጣት ከብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ማዕረገ ቅስናን ተቀብለዋል። ከዚያም ከመምህር ፍስሐ ወደ ብጹዕ አቡነ ቴዎፍሎስ ተልከው ሐረርጌ በሔዱበት ጊዜ ከመንፈሳዊ ሕይወታቸው ጎን ለጎን በደሴ አቋርጠውት የነበረውን የአንደኛ እና የሁለተኛ ደረጃ ት/ታቸውን ተከታትለዋል። በዘመናዊ ት/ቤት ቆይታቸውም ሌት ተቀን ተግተው በትኩረት የሚከታተሉ መሆናቸውን ያወቁት ብጹዕ አቡነ ቴዎፍሎስ ከፍተኛ ሞራል በመስጠት ይንከባከቧቸው ነበር። በተጨማሪም ወደቤታቸው እያስጠሩ ያስተምሯቸው ነበር። ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ አስተዳዳሪ በመሆንም አገልግለዋል። የብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስን የአዕምሮ ብስለት እና ከፍተኛ የትምህርት ጉጉት የተረዱት ብጹዕ አቡነ ቴዎፍሎስ በ1963 ዓ.ም ለከፈተኛ ት/ት ወደ ግሪክ ልከዋቸዋል።

ትምህርት በባህር ማዶ

በሕጻንነታቸው ት/ት ፍለጋ ከቤተሰቦቻቸው ተለይተው ከተወለዱበት መንደር ርቀው መሄድ፣ ከክፍለ ሃገር ክፍለ ሃገር መዘዋወር የለመዱት ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ አገር አቋርጠው ባህር ተሻግረው ወደ ግሪክ በመሄድ በተለያዩ ኮሌጆች እየተዘዋወሩ ለቤ/ክናቸውና ለሃገራቸው የሚጠቅም ከፍተኛ እውቀት ገብይተዋል። ብጹዕነታቸው በግሪክ ቆይታቸው፦
በደሴተ ፍጥሞ ለሁለት ዓመታት መንፈሳዊ ት/ት ተምረው ዲፕሎማ፣
በአቴንስ ዩኒቨርስቲ ለአራት ዓመታት የስነ መለኮት ት/ት ተምረው ማስትሬት ዲግሪ፣
በሲውዘርላንድ ፍሪበሪን ዩኒቨርስቲ የፈረንሳይኛ ቋንቋ አጥንተው የምስክር ወረቀት፣
በኢየሩሳሌም ደብረ ጽዮን የግሪክ መንፈሳዊ ኮሌጅ የአረቢኛ ቋንቋ አጥንተው የምስክር ወረቀት አግኝተዋል።
የብጹዕ አባታችን አገልግሎት መጀመር
ከዚያም በኢየሩሳሌም በሚገኙት የኢትዮጵያ ገዳማት በተለይም በደብረ ገነት ኪዳነ ምህረት የኢትዮጵያውያንን ልጆች በማሰባሰብ ኢትዮጵያዊ ባህላቸውንና ቋንቋቸውን ያስተምሩ ነበር። ከዚያም በተጨማሪ ለገዳሙ የገቢ ምንጭ እንዲሆን የዕጣንና የከርቤ ቅመማ ያካሂዱ ነበር። እግዚአብሔር በየትኛውም ቦታ እና ጊዜ ሰወች አሉት። ሰወች ቤ/ክን ለመጣል ሲነሱ እግዚአብሔር ደግሞ ሊያነሳት የራሱን ሰወች ያስነሳል። ቤ/ክ በወቅቱ ሥልጣን በያዘው ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ተጽዕኖ የከፋ ችግር ላይ በወደቀችበት ጊዜ በደሙ የመሰረታት ኢየሱስ ክርስቶስ የእርሱ የሆኑ ሰወች አምጥቶ ሰጥቷታል። ከነዚህም ውስጥ ብጹዕነታቸው አንዱ ናቸው። ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ካልዕ ቤ/ክ በተቸገረችበት ጊዜ ያገኘቻቸው፣ “እግዚአብሔር የቤ/ክ ጠላቶችን ያሳፍር ዘንድ ለተዋህዶ ሃይማኖታችን ጠበቃ አድርጎ ያስነሳቸው ምሁር አባት ነበሩ።” ቤ/ክ አስተዳደሯ ተቀልብሶ ተቸግራ ልጆቿን ስትጠራ በፈቃደ እግዚአብሔር ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስም ከባህር ማዶ ቅድስት ሃገር ከኢየሩሳሌም ተጠርተው መጡ። ብጹዕነታቸው ስለአመጣጣቸው ሲገልጹ፦ “አንድ ቀን ሌሊት ከተኛሁበት ክፍል ውስጥ አንድ ሰው ስሜን ጠርቶ ይቀሰቅሰኛል። ስነቃም ከራስጌ በኩል አንድ ቀላ ያለ ረጅም ሰው ቆሟል፤ ክፍሉም በነጭ ደመና የተሞላ ነበርና እጅግ በድንጋጤ ላይ እንዳለሁ ሰውየው “ተነሳ ወደ ኢትዮጵያ እንሂድ” ይለኛል። ለምን? በማለት ስጠይቀው ወንጌል እናስተምራለን። አሁን ከዚህ የምትቀመጥበት ጊዜ አይደለምና ተነሳ እንሂድ ይለኛል። በጥያቄው እና በትዕዛዙ ግራ በመጋባት አንተ ማነህ? ብዬ ስጠይቀው “ኤፍሬም ሶሪያዊ ነኝ” ብሎኝ ተሰወረብኝ። የሆነውን ነገር ማሰላሰል ጀመርኩ። በእንዲህ ሁኔታ ሌሊቱ አልፎ ንጋቱ ተተካ በበነጋውም ጥሪ ይደርሰኛል። ጥሪውም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ መንበረ ፓትሪያርክ ከብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘንድ ነበር። ብለዋል። በዚህ ሁኔታ ወደ አ/አ የመጡት ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ በጠቅላይ ቤተ ክህነት ጽ/ቤት ልዩ ልዩ መንፈሳዊ አገልግሎት ማበርከት ጀመሩ። በጥር 13 ቀን 1971 ዓ.ም በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የአስራ ሶስት ኤጲስ ቆጶሳት ሥርዓተ ሲመት ተፈጽሟል። ቤ/ክ በአንድ ጊዜ 13 ኤጲስ ቆጶሳት ስትሾም የመጀመሪያዋ ነው። በዕለቱ አባ መዝገበ ሥላሴ ክፍሌም ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ካልዕ የሸዋ ሃገረ ስብከት ኤጲስ ቆጶስ ተብለው ተሹመዋል።

በኢትዮጵያ ቤ/ክ “ጎርጎሪዮስ” በሚል ስያሜ የተጠሩት አራቱ ሊቃነ ጳጳሳት፦
ነሐሴ 25 ቀን 1952 ዓ.ም የተሾሙት አቡነ ጎርጎሪዎስ ቀዳማይ የከፋ ሊቀ ጳጳስ
ጥር 13 ቀን 1971 ዓ.ም የተሾሙት ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ካልዓይ የሸዋ ሊቀ ጳጳስ
ጥር 18 ቀን 1983 የተሾሙት ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ሣልሳይ
ኅዳር 4 ቀን 1987 ዓ.ም የተሾሙት ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ራብዓይ የምስራቅ ሸዋ ሊቀ ጳጳስ ናቸው።

የጵጵስናና የዝዋይ ካህናት ማሰልጠኛ አገልግሎት
ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ካልዕ ለጵጵስና ሲመረጡ የጠበቃቸው እጅግ ከባድ ኃላፊነትና መሥዋዕትነትን የሚጠይቅ ፈተና ነበር። ደርግ አርቆ አስተዋይ፣ ቆራጥና ፍጹም መንፈሳዊ አባቶችን በኃይል አስወግዶ ቤ/ክንን ባዶ ሊያደርጋት ሲያስብ እግዚአብሔር ባወቀው የቀደሙትን አባቶች አሠረፍኖት የሚከተሉ አርቆ አስተዋይ፣ ቆራጥና ፍጹም መንፈሳዊ አባት ተተኩ። ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ዛሬ በአራት አህጉረ ስብከት ተከፍሎ በአራት ሊቃነ ጳጳሳት የሚተዳደረውን የሸዋ ሃገረ ስብከት በአንድ ላይ ይዘው ከየካቲት ወር 1971 ዓ.ም ጀምሮ መንፈሳዊ አገልግሎታቸውን ጀምረዋል። ብጹዕነታቸው የቅዱስ ፓትሪያርኩ እንደራሴ እና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ ሆነው በመሾማቸው ከሃገረ ስብከታቸው ጋር ተደራራቢ ኃላፊነትን ተሸክመዋል። ብጹዕነታቸው በእርሻ ውስጥ ልብሳቸውን እንቧይ እየቧጠጠው እሾህ እየቀደደው ከተማሪዎች ጋር ይጓዙ ነበር። በስራ ጊዜ መንገድ አይመርጡም። አትክልቱን ዘወትር ጠዋት እና ማታ ይጎበኙት ነበር። ኮርሰኞች ጠዋት ከእንቅልፋቸው ሲነሱ ብጹዕነታቸውን የሚያገኙዋቸው በአትክልቱ ውስጥ ነበር። ብጹዕነታቸው ብዙ ጊዜ ከአትክልት ውስጥ ስለማይጠፉ በወባ ተይዘው ክፉኛ በመታመማቸው ለህክምና ወደ አ/አ ሔደው ነበር። ህክምና አግኝተው ሲሻላቸው ብጹዕ አቡነ ተ/ሃይማኖት “ከአሁን በኃላ ወደ ዘዋይ አይሂዱ። ለማሰልጠኛው ጥሩ አባት ሰይመው፣ አ/አ ተቀምጠው በስልክ መመሪያ እየሰጡ የከታተሉ” ብለዋቸው ነበር። ብጹዕነታቸው ግን “የምሞተው እዚያው በልጆቼ መካከል ነው። ለወባ ብዬ ክርስቶስ ያሸከመኝን መስቀል ጥዬ ልጆቼን በትኜ አ/አ አልቀመጥም” በማለት ወደ ዘዋይ ተመልሰዋል። ብጹዕነታቸው በየጢሻው የለበሱትን ልብስ ለብሰው ሲሔዱ ጋሬጣ እንኳን ሲይዘው መለስ ብለው አያዩትም ነበር። “ትርጉሙ ምን እንደሆነ ባይገባኝም ዘወትር ትዝ የሚለኝ ነገር ልብሴን እንጨት ይዞታል ብለው እንኳን ዘወር ብለው አለማየታቸው ነው። ብቻ ወደፊት ለሥራ መሄድ እንጂ ልብሴ ይቀደዳል፣ ይበላሻል በሚል ስጋት ወደኋላ የሚሸሹ አባት አልነበሩም። ብጹዕነታቸው ልብሳቸው ቢቀደድ ቢተረተር እንዴት ይህን ለብሼ እታያለሁ ብለው የሚጨነቁ ሳይሆኑእንደ ትጉኅ ገበሬ ተራ ልብስ፣ የተሸታተፈ ቀሚስ ለብሰው ነጠላቸውን አደግድገው ታጥቀው በመካከላችን የሚገኙ አባት ነበሩ”። ብጹዕነታቸው በቤ/ክ፣ በአደባባይ ዘወትር የማይለዋወጥ አቋቋም ነበራቸው። በትረ ሙሴያቸውን በቀኝ ክርናቸው ተደግፈው፣ በግራ እጃቸው የበትረ ሙሴውን ጫፍ ይዘው መስቀላቸውን በቀኝ እጃቸው ይዘው ጫፉን ጉንጫቸው ላይ አሳርፈው ይቆማሉ። ሲቀመጡም በፍጹም እግራቸውን አዛንፈው ወይም አነባብረው አይቀመጡም። እግርን ማዛነፍ እና ማነባበር በእርሳቸው ዘንድ ታላቅ ኃጢያት ነው። ይህ በራሱ የጸሎት የጸሎት ሥርዓት ነውና ። ብጹዕ አባታችን ለተማሪዎች ከፍተኛ ፍቅር የነበራቸው አባት ነበሩ። ከኢትዮጵያ ውጪ ሔደው ሲመለሱ ከቅዱስ ሲኖዶስ ስብሰባም ሲወጡ ቀኑ በጣም መሽቶ ዝዋይ ገብቶ ለማደር አስቸጋሪ ካልሆነ በስተቀር አዲስ አበባ ማረፍ አይፈልጉም። ለምን አ/አ ትንሽ ቀናት አያርፉም? ተብለው ሲጠየቁ “ ከልጆቼ ስለይ እሳሳለሁ” ይላሉ። ዝዋይ ሲገቡም ቤ/ክ ተሳልመው ወደቤት ገብቼ ትንሽ ልረፍ፣ ልብሴን ልቀይር ሳይሉ በቀጥታ ወደ ክፍል ገብተው ተማሪዎቹን ያዩ ነበር። ማታ ከሰርክ ጸሎት በኃላ ደግሞ ከዘዋይ የሄዱበትን ምክኒያት ያጋጠማቸውን ሁኔታ እና ተማሪዎቹ ሊያውቁ የሚገባቸውን ነገሮች ይገልጹላቸው ነበር። ብጹዕነታቸው ከተማሪዎቻቸው መለየት ስለማይሆንላቸው የሚመገቡትም ከተማሪዎች ጋር በአንድነት የምግብ አዳራሽ ውስጥ ነበር። ከተማሪዎቹ የሚለዩት በሚቀመጡበት ጠረጴዛ ብቻ ሲሆን የሚመገቡት ለተማሪዎቹ የተዘጋጀውን ምግብ፣ የሚጠጡት በበርሜል የተፈላውን ሻይ እንጂ የተለየ ነገር አይዘጋጅላቸውም ነበር። ብጹዕነታቸው የላመ የጣመ የሚመገቡ፣ ይህ ያስፈልገኛል፣ ይህ ይዘጋጅልኝ በማለት የሚጠይቁ አባት አልነበሩም። ሰውነታቸው የገዘፈው በጸጋ እግዚአብሔር እንጂ በምግብ አልነበረም። በመጨረሻ አካባቢ ብጹዕነታቸው በብርድ በመታመማቸው በምግብ አዳራሽ ተቀምጠው መመገብ ቢያቆሙም ከቤታቸው ሄዶ የሚመገቡት ያንኑ ለተማሪዎች የተዘጋጀውን ምግብ ነበር። መነኮሳት የምግብ አዳራሽ ውስጥ በሚገኘው አንድ ክፍል ተቀምጠው ሲመገቡ መጽሐፈ መነኮሳት እየተነበበላቸው ሥርዓተ አበውን ይማሩ ነበር። ስለዚህ በምግብ አዳራሽ ውስጥ ምንም አይነት ድምጽ ማሰማት አይፈቀድም። ሲመገብ ወጥ ያነሰው፣ ውሃ የፈለገ ቢኖር እጁን አንስቶ መጋቢውን ወይም አሳላፊውን በጥቅሻ ጠርቶ ያስጨምራል እንጂ ድምጽን አሰምቶ መጣራት፣ ማውራት አይፈቀድም። ተመጋቢዎች በፍጹም ወጥ ማስተረፍ አይፈቀድላቸውም፣ በሳህን ላይ ያወጣውን ወጥ የመጨረስ ግዴታ ነበር። ብጹዕነታቸው ለተማሪዎች የስነ ምግባር ት/ት ከፍተኛ ትኩረት ይሰጡ ነበር። የገዳሙ ተማሪዎች ሁሉ ለገዳሙ ሕግና ስርዓት ተገዥ መሆን ይጠበቅባቸዋል። ሕግ ተላልፎ፣ ሥርዓት ጥሶ የተገኘ ተማሪ ጥብቅ የሥነ ስርዓት እርምጃ ይወሰድበታል። ብጹዕነታቸው በብልሹ ተማሪዎች ላይ የማያዳግም ውሳኔ በመስጠት ልጆችን በሥርዓት ማሳደግ እንጂ ጥፋትን ሸፋፍኖና አለባብሶ ማለፍ አይወዱም። ውሳኔያቸው የግል ጥቅሜን ያስቀርብኛል፣ ክብሬን ይጋፋኛል ከሚል ስጋት የመነጨ ሳይሆን ልጆቼን ያበላሽብኛል ብለው ስለሚፈሩ፣ እንዲሁም የተጀመረው ዓላማ እንዳይጨናገፍ ስለሚፈልጉ ነው እንጂ ሰወችን ለማሳዘን፣ ለመጉዳትና ለመግፋት ፍላጎት ኖሯቸው አይደለም። ብጹዕነታቸው ፈጽሞ ሰወችን ማጉላላና ደጅ ማስጠናት አይሹም። ለማንም የሚገባውን አይከለክሉትም፣ የማይገባው ከሆነ ደግሞ ሌላ ዕድል ሞክር በማለት ቁርጥ ያለና ግልጽ ውሳኔ ይወስናሉ። አንድ ጊዜ ለኮርስ ከመጡ ተማሪዎች መካከል አንዱ በማሰልጠኛው የሚሰጠውን ት/ት የማጠቃለያ ፈተና ሲወስድ ውጤቱ ለምረቃ ሊያበቃው አልቻለም። ሌላው ቀርቶ ንባብ እንኳን አያውቅም ነበር። ስለዚህ ብጹዕነታቸው እንደገና እንዲማር ይወስናሉ። ይህንን የሰሙ ብዙ ሰወች በሽምግልና መጥተው ምንም የማያውቀው ተማሪ እንዲመረቅ ይለምኑአቸዋል። ብጹዕነታቸው ግን “ተማሪውን ለማሳዘን ፈልጌ ሳይሆን ምንም ነገር የማያውቅ ሰው መርቆ መላክ በቤ/ክ አገልግሎትና በራሱ በሰው ህይወት መቀለድ ነው።” በማለት ልጁ ዳግመኛ እንዲማር አድርገዋል። ለዚህም ብጹዕነታቸው ብዙ ጊዜ “እዚህ በረሃ የወደቅኩት ሰው አፈራ በማለት እንጂ አልጫ ፍትፍት ብፈልግ ኖሮ መሃል ከተማ አልወጣም ነበር?” በማለት ሃሳባቸውን ያስረዱ ነበር። ብጹዕነታቸው ከገዳሙ ጀርባ ቦጨሳ ከሚባለው መንደር ብዙ ልጆችን ተቀብለው አሳድገዋል፤ አስተምረውም ለቁም ነገር አብቅተዋል። ሌሎች ደግሞ ምግብ እየተመገቡ፣ አልባሳት እየተሰጣቸው በተመላላሽነት ያድጉ ነበር። እነዚህ ልጆች አንድ ቀን ማታ ከገዳሙ ዕቃ ሰርቀው ይወጣሉ። በዚያ ድቅድቅ ጨለማ የገዳሙ ተማሪዎች በየአቅጣጫው ልጆቹን ፍለጋ ተሯሩጠው ይይዙዋቸዋል። ከሰረቁት ዕቃ ጋርም ወደ ገዳሙ አምጥተው ለብጹዕነታቸው ያስረክባሉ። ጠዋት በግቢ ውስጥ ያሉት ሰወች ተጠርተው ይሰበሰባሉ።ብጹዕነታቸው ልጆቹን “ይህ ቤት የምትበሉበት፣ የምትጠጡበትና የምትለብሱበት አይደለም? ለምን ይህን አደረጋችሁ?” በማለት ጠየቋቸው እና መጋቢውን ጠርተው ዕቃውን ተረክበው ልጆቹን በነጻ ወደቤታቸው እንዲያሰናብቷቸው ይወስናሉ። የያዝዋቸው ተማሪዎች ግን የብጹዕነታቸውን ውሳኔ ሲሰሙ ተናደዱ። ያን ያህል ሮጠውና ደክመው ሌቦቹን ከያዙ በኋላ ወደ ፖሊስ ጣቢያ መሄድ ሲገባቸው በነጻ በመለቀቃቸው ይከፋሉ። ሌቦቹ ከተለቀቁ በኋላ ብጹዕነታቸው “ልጆቹ በመለቀቃቸው ማዘን የለባችሁም። በእርግጥ ልጆቹን ፖሊስ ጣቢያ ወስደን ማሳሰር እንችል ነበር። ነገር ግን ፖሊስ ዘንድ ተካሰን ስንቀርብ ኦርቶዶክሶች ተሰራርቀው፣ ተካሰው ቀረቡ እንባላለን። እራሳችንን ለጠላት መሳለቂያ እናደርጋለን። በሌላ በኩል ልጆቹን አሳልፈን የምንሰጠው ፈሪሃ እግዚአብሔር ለሌላቸው ፈራጆች በመሆኑ በጣም ሊሰቃዩ እና ሊጎዱ ይችላሉ። ልጆቼ የእናንተ ፊት እና የእናንተ ዓይን እራሱ ታላቅ ዳኛ ነው። ከፊታችን በመቆማቸው የተቀጡት ቅጣት በጣም ከባድ ነው” በማለት ተማሪዎቹን አሰናበቱ። ልጆቹ ባይሰርቁ ኖሮ እንዲህ አይነቱን ት/ት ለምንግዜውም አያገኙትም ነበርና ብዙ ተማሪዎች በድርጊቱ እግዚአብሔርን አመሰገኑ። ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ተማሪዎቻቸውን “ለትምህርት ጊዜ አትስጡ የምንኖረው በፖለቲካ ዓለም ውስጥ ነው። ገማቾች ጥያቄ ያቀርቡብናል። ያን ሁሉ ካልተቋቋምን እግዚአብሔር አይደሰትብንም። በመማር ብቁ እንሁን” በማለት በሁለት ወገን የተሳለ ሰይፍ እንዲሆኑ ያበረታቷቸው ነበር። የቅኔ ተማሪዎችን፣ የዜማ ተማሪዎችን በሥራ እያወዳደሩ ሽልማት ይሰጡዋቸው ነበር። ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ተማሪዎችን አስተምሮና መርቆ ማሰናበት ብቻ ሳይሆን ከምረቃም በኋላ የተማሪዎችን ሕይወት በሚገባ የሚከታተሉ አባት ነበሩ። ተማሪዎች ከምረቃ በኋላ ከብጹዕነታቸው ጋር እንዴት መገናኘት እንዳለባቸው ያጋጠማቸውን ችግር፣ የሥራ ፍሬ (ምን ያህል ኢአማንያንን እንዳጠመቁ፣ ያጋጠማቸውን የመናፍቃን እንቅስቃሴና መሰናክል) በጽሁፍ አዘጋጅተው ወደ መንበረ ጵጵስናቸው (ዝዋይ ገዳም) እንዲያመጡ ምክር ይሰጡ ነበር። ከከፍተኛ ት/ት ተቋማት በክረምት ወራት መጥተው የሚማሩ ተማሪዎችን እንቅስቃሴም እንዲሁ በየክረምቱ አንድ ትልቅ መንፈሳዊ የውይይት መርሐ ግብር አዘጋጅተው እንዴት እንዳስተማሩ፣ ያጋጠማቸውን ችግር እያነሱ ከተወያዩ በኋላ ያለፈው ስርዓት ለሃይማኖት አስቸጋሪ ስለነበር በብልሃት በመንፈሳዊ ጥበብ እንዴት መመላለስ እንዳለባቸው ይመክሯቸው ነበር። ዓመቱ ደርሶ ተማሪዎች ተመልሰው እስኪመጡ ድረስ በደብዳቤ እየተጻጻፉ መመሪያ ይሰጡዋቸው ነበር። ብጹዕነታቸው በአባትነታቸው የሚጠበቅባቸውን ሁሉ ለተማሪዎቻቸው አድርገዋል።

ብጹዕ አባታችን በዓለም ዙርያ
ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ካልዕ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ ታላቅነትና ማንነት በዓለም ያሳወቁ የቤ/ክ መልዕክተኛ ነበሩ። ብጹዕ አባታችን ከአምስት በላይ የተለያዩ ቋንቋዎች ተሰጥኦና ልዩ ልዩ የንግግር ጸጋ፣ ሰብኮ የማሳመንና ተናግሮ የማሳሰብ ሃብት ስለነበራቸው ቅዱስ ሲኖዶስ በየጊዜው በተለያዩ ዓለም አቀፋዊ ጉባኤዎች የኢትዮጵያን ቤ/ክ ወክለው እንዲገኙ በወሰነው መሰረት፦

ግንቦት 7 ቀን 1972 ዓ.ም በግብጽ ኦርቶዶክስ ቤ/ክ ላይ በደረሰው ችግርና ፈተና የኢትዮጵያ ቤ/ክ ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰማውን ጥልቅ ሃዘንና የቅዱስ ፓትሪያርኩን መልዕክት እንዲያደርሱ ተልከዋል።
ሚያዝያ 20 ቀን 1973 ዓ.ም በሩማንያ በተዘጋጀው የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ጉባኤ ላይ የኢትዮጵያን ቤ/ክ ወክለው ተገኝተዋል።
ከመስከረም 27 እስከ ጥቅምት 10 1974 ዓ.ም በምዕራብ አውሮፓ በጀርመንና በኦስትርያ በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ተ/ሃይማኖት መሪነት በተደረገው ጉብኝት ከተጓዘው ልዑካን መካከል አንዱ ነበሩ።
ታህሳስ 1 ቀን 1978 ዓ.ም በጄኔቫ ላይ በተደረገው የመላው ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ስብሰባ ላይም የኢትዮጵያን ቤ/ክ ወክለው ተሳትፈዋል።
ግንቦት 26 ቀን 1979 ዓ.ም በለንደን ከተማ ባለችው የኢትዮጵያ ቤ/ክ የተከሰተውን ችግር ለማጥናት እና ለመፍታት በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ እንዲሔዱ ተደርጎ ብጹዕነታቸው የአጥቢያ ቤ/ክኒቱ የምትጠናከርበትና የምታድግበትን ሁኔታ ከቅዱስ ሲኖዶስ ደንብና መመሪያ ጋር በማጣጣም ለችግሩ መፍትሔ ሰጥተዋል።
ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ በዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት የእምነትና የሥርዓት ጉባኤ ቋሚ አባል ሰለነበሩ ከነሐሴ 1 ቀን እስከ ነሐሴ 15 ቀን 1981 ዓ.ም በጉባኤው ተካፋይ ሆነዋል።
ሐምሌ 16 ቀን 1979 ዕም በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ መሰረት በፓሪስ በተደረገው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ጥናት ላይ ተገኝተው በእንግሊዘኛ ቋንቋ “የኢትዮጵያ ቤ/ክ ማህበራዊ አገልግሎት ትላንትናና ዛሬ” በሚል ጥናታዊ ጽሁፍ አዘጋጅተው አቅርበዋል።
ከጥቅምት 13 ቀን 1984 ዓ.ም(እኤአ) በኤች ሚዚን በተካሄደው የምስራቅ ኦርቶክስ ተዋህዶ አብያተ ክርስቲያናት ጉባኤ ተሳታፊ ሆነዋል።
ሐምሌ 6 ቀን 1990 ዓ.ም ለአለም አብያተ ክርስቲያናት 7ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ለተደረገው አህጉራዊ ዝግጅት ወደ ጋና ተጉዘው ስብሰባውን ተካፍለዋል።
ሞስኮ ውስጥ ዓለም ከኒውክሊየር ስጋት ነጻ እንድትሆን፣ የሰው ዘር ከእልቂት እንዲተርፍ በጦር መሳሪያው ምርት ላይ ማዕቀብ ለመጣል በተካሄደው ዓለም አቀፋዊ ስብሰባ ላይ ተካፋይ ሆነዋል።
በ1979 ዓ.ም በለንደን ከተማ ለምትገኘው ቅድስት ማርያም ቤ/ክ ጃማይካውያን ዲያቆናትን እንዲያሰለጥኑ በቅዱስ ሲኖዶስ በታዘዙት መሰረት በዝዋይ ካህናት ማሰልጠኛ በእንግሊዘኛ ቋንቋ የኢትዮጵያ ቤ/ክንን ታሪክ እምነትና ትውፊት አስተምረው በብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ተ/ሃይማኖት አንብሮተ ዕድ ማዕረገ ቅስና እንዲቀበሉ አድርገዋል። ብጹዕ አባታችን ወደተለያዩ የውጭ ሃገራት ለስብሰባ ሲሄዱ በሚሰጣቸው የጉዞ አበል ለራሳቸው የሚሆኑ በርካታ ነገሮችን ይዘው መምጣት ሲችሉ የሚያስጨንቃቸው የቤ/ክና የልጆቻቸው ነገር ብቻ በመሆኑ ከቦስተን የብረት ድስት ገዝተውተሸክመው መምጣታቸውን በተጨማሪም የተለያዩ ምዕመናንን በማስተባበር፣ ከውጭ ሃገር ዕርዳታ በማሰባሰብ ለገዳሙ ተማሪዎች አልባሳት እና መመገቢያ ዕቃዎችን አሰባስበዋል።

የብጹዕ አባታችን የግል ጠባይ
 ብጹዕ አባታችን በደስታ የመፈንደቅ በኅዘን የመቆራመድ ጠባይ የላቸውም። በሚሄዱበት ቦታ ሁሉ ብዙ ህዝብ ሲቀበላቸው ተሰብስቦ ሲመጣ በማየታቸው ኩራት አይሰማቸውም። ራሳቸውን የገዙ በዓላማ የሚጓዙ ጽኑዕ አባት ነበሩ። ብጹዕነታቸው በደስታ የሚፈነጥዙ አባት ስላልነበሩ ሰወች በዚህን ጊዜ ተደሰቱ በዚህን ጊዜ ተከፉ ብለው በቀላሉ መናገር አይችሉም ነበር። ብጹዕነታቸው በጣም ጨዋታ አዋቂ ናቸው። እንግዶች ሲመጡ “የቀድሞ አባቶች እንዲህ ያደርጉ ነበር፣ እንዲህ ይሉ ነበር።” የሚሉ ወጎችን እያነሱ ሲጫወቱ መጠነኛ ፈገግታ ይታይባቸዋል እንጂ ብዙም አይስቁም ነበር። ዘወትር ተመሳሳይ አባታዊ ገጽታ ይታይባቸው ነበር እንጂ ደስታቸውም ሃዘናቸውም አይታወቅም። ነገር ግን ብጹዕነታቸው በገዳሙ የሚገኙትን ሕጻናትና ተማሪዎች በማግኘታቸው ደስትኛ እንደሆኑ ሲናገሩ ይደመጡ ነበር። ብጹዕ አባታችን ጠላት በዝቶብን፣ ወራሪ ተነስቶብን የሚገባንን ያህል ባለመንቀሳቀሳችን በጣም ያዝኑ እንደነበር ለተማሪዎቻቸው ነግረዋቸዋል። ብጹዕነታቸው የቤ/ክ ጉዞ በዓለም ላይ እንዴት እንደነበረ፣ በውስጥ በአፍዓ የነበረውን ሕይወት በጥልቀት ያውቁ ስለነበር በቤ/ክ ውስጥ የጎደለው ነገር የሚሟላው መቼ ነው በማለት፤ ቤ/ክ ሐዋርያዊት እና ጥንታዊት እንደመሆኗ ክብሯ በዓለም ዙሪያ እንዲታወቅ፣ የእግዚአብሔር መንግስት ወንጌል በዓለም እንዲሰበክ ከነበራቸው ከፍተኛ ጉጉት የተነሳ እንደ ዮሐንስ ፍቁረ እግዚእ በህይወት ዘመናቸው ሙሉ ስለ ቤ/ክ ያዝኑ ነበር። ብጹዕነታቸው ተማሪዎች እንዳሰቡት ትምህርታቸውን ሳይቀበሉ ሲቀሩ ሥርዓተ ቤ/ክ ሲጣስ እንዲሁም ቤ/ክ በቂ አገልግሎት፣ የተዋጣ አመራር የምታገኘው መቼ ነው? እንደቀድሞው በዓለም ዙሪያ ሰፍታ የምትታየው መቼ ነው? እያሉ ዘወትር ያዝኑ ነበር። ብጹዕነታቸው ወደ ውጭ ሃገር ለስብሰባ ሄደው ሲመለሱ በሃይማኖት የማይመስሉን ሰወች በጉልበት የዘረፉንን፣ በስርቆሽ የወሰዱብንን የብራና መጽሐፍት፣ የወርቅና የብር መስቀሎች፣ የተለያዩ አክሊላትና የነገስታት ዘውዶች፣ ቅዱሳት ስዕላትና ታቦታት የራሳቸው እንደሆነ አድርገው በቤተመዘክራቸው አስቀምጠው በታሪካችን ሲነግዱበትና እኛን ሲያስጎበኙን ማየታቸው በጣም አሳዝኖአቸው ይህን ስሜታቸውን በት/ታቸው ገልጠውት ነበር። የብጹዕነታቸው የዘወትር ሃዘን በቤ/ክ ጉዳይ እንጂ በግል ሕይወታቸው “ይህ ቀረብኝ፣ ይኽኛው አነሰኝ፣ አልተመቸኝም ” ከሚል ሃሳብ የመነጨ አልነበረም። ብዙ ጊዜ የሚያውቋቸው ሰወች ብጹዕነታቸው በቤ/ክ በመጣ ነገር፣ በስርዓት መጣስ ሲበሳጩ በቀኝ እጃቸው በያዙት መስቀል የግራ እጃቸውን መዳፍ መታ መታ ያደርጋሉ።” በማለት አልፎ አልፎ ስሜታቸውን መረዳት እንደሚችሉ ይናገራሉ። አንዳንዶች ደግሞ ብጹዕነታቸው “ኃይለኛ ቁጠኛና ጨካኝ” እንደነበሩ የገልጻሉ። በዘመናችን በመቶዎች የሚቆጠሩ ልጆችንና ተማሪዎችን ጠባይዕ ማረቅ አቅቷቸው የሚማረሩ፣ በንዴት ተገቢ ያልሆነ ቅጣት የሚቀጡ ወላጆች ቁጥር ምን ያህል እንደሆነ ቤት ይቁጠረው! ልጆችን በአግባብ፣ በሥርዓት ማሳደግ በጣም ከፍተኛ ኃላፊነት ይጠይቃል። ብጹዕነታቸው በገዳሙ የሚገኙትን ህጻናት፣ መደበኛ ተማሪዎች እና ኮርሰኞች ተቆጣጥረው ከመያዛቸው ባሻገር ዛሬ በአራት ሊቃነ ጳጳሳት የሚተዳደረውን የሸዋን ሃገረ ስብከት መንፈሳዊ አገልግሎትና አስተዳደር ይዘው የሚጠበቅባቸውን ሐዋርያዊ ግዴታ እየተወጡ ነበር። ታዲያ በዚህ እጅግ ከባድ ሃላፊነት ውስጥ ሆነው በተወሰነ ዓላማ እንዲጓዝ፣ በሥርዓት እንዲመራ ብዙ ደክመው፣ መክረው ያሳደጉት ተማሪ ድካማቸውንና ልፋታቸውን ሁሉ ገደል ሰዶ በማይሆን ቦታ ሲያገኙት በአባትነታቸው ቢቆጡት፣ ቢቆነጥጡት ምን ክፋት አለው? ቅጣታቸውስ አግባብ አይሆን ይሆን? ልጁን የማይቀጣስ ይኖር ይሆን? አንዳንዶች ብጹዕነታቸው ሰው መሆናቸውን ፈጽመው ሳይዘነጉት አልቀሩም። ብጹዕነታቸው ያ ሁሉ ድካም፣ ልፋት “ነገ ሰው አገኛለሁ” በሚል ተስፋ በዚያ በረሃ መንገላታታቸው፣ ልጆችን ለመመገብ በሰው አይን መገረፍ ውጤት አልባ ሲሆን መቆጣታቸው፣ መበሳጨታቸው ከሰው የተለየ ተፈጥሮ ኖሮዋቸው ይሆን? ጌታም በቤተ መቅደስ የማይገባ ነገር ሲፈጸም በዝምታ አልተመለከተም። ጅራፉን አንሥቶ ሥርዓት አልበኞችን እየገረፈ አስወጥቷል። ደቀ መዛሙርቱም የማይገባ ነገር ሲፈጽሙ ተቆጥቷቸዋል። የብጹዕ አባታችንን ሕይወት ቀረብ ብሎ ለተመለከተ፣ ታሪካቸውን ላጠና ሰው በጣም ሩኅሩኅ፣ ለሰው አዛኝ፣ ሰለሰው ራሳቸውን መስዋዕት አድርገው የሚያቀርቡ አባት እንደሆኑ ያስረዳል። ውሳኔያቸው ሁሉ በገዳሙ የሚገኙት ልጆች እንዳይበላሹ ከመስጋት፣ የልጆቹን ደህንነት ከመጠበቅ አንጻር እንደሆነ ይገነዘባል።

ብጹዕ አባታችን ለፍሬ ያበቋቸው ጳጳሳት
የብጹዕነታቸውን ት/ትና ምክር ሰምተው፣ የዓለምን ደስታ ንቀው ንጽህናንና ድንግልናን ገንዘብ ያደረጉ ወጣቶች በርካታ ናቸው። ብጹዕነታቸውን በእግር ሳይሆን በገቢር ተከትለው ከአጥቢያ ቤ/ክ አስተዳዳሪነት እስከ ሊቀ ጵጵስና የደረሱ ብዙ ደቀ መዛሙርትን አፍርተዋል። ለአብነትም፦
ብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ ራብዕ የምስራቅ ሸዋ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
በቅርቡ ያረፉት ብጹዕ አቡነ መልኬጼዴቅ ካልዕ የከምባታ ሐድያና ጉራጌ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ
ብጹዕ አቡነ ኤልያስ ሣልስ የወለጋ ሃገረ ስብከት ጳጳስ እና ሌሎችም
የብጹዕ አቡነ ጎርጎሪዎስ የዝዋይ ፍሬዎች ናቸው።

ብጹዕ አባታችን ለወጣቱ
ወጣቱ ወደ ቤ/ክ እንዴት መቅረብ፣ ማስተማር ማገልገል እንደሚችል እያሰቡ የተለያዩ ዘዴዎችን በመቀየስ፣ ለወጣቱ የሚጠቅም ነገር ለማዘጋጀት ከመጨነቅ፣ “እናንት የሰ/ት/ቤ ተማሪዎች የቤ/ክ የስስት ልጆች፣ የቤ/ክ ችግኞች ናችሁ::” እያሉ ከማበረታታት ሌላ ውዳሴ ከንቱን የሚሹ አባት አልነበሩም:: ውዳሴ ከንቱ ብዙዎችን የሚጥል፣ የሚያደክምና የሚጎዳ ታላቅ ደዌ መሆኑን ስለሚያውቁ ነው።

በ1980 ዓ.ም በምስካየ ኅዙናን መድሃኔአለም ገዳም በተምሮ ማስተማር ሰ/ት/ቤ ለመጀመሪያ ጊዜ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የምረቃ መርሐ ግብር ሲዘጋጅ ከተገኙት ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት አንዱ ብጹዕ አባታችን ነበሩ:: በዕለቱ ብጹዕነታቸው “በዚህ ዘመን እግዚአብሔር አምላካችን ብሎ ስመ እግዚአብሔርን ጠርቶ በቤ/ክ መሰብሰብ ሰማዕትነት ነው።” በማለት ሰፊ ት/ት ሰጥተው ነበር። በ1979 ዓ.ም በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ወደ ዝዋይ ገዳምና ካህናት ማሰልጠኛ ገብተው ለመማር ጠይቀው በጊዜና በሁኔታ አለመመቻቸት ዕድሉን ያላገኙት ተማሪዎች በዕለቱ ጥያቄያቸውን በድጋሚ አነሡ በዚህን ጊዜ ብጹዕነታቸው “እኔ ደስታውን አልችለውም:: የዩኒቨርስቲ ተማሪ ቤ/ክ ልማር ብሎ መጥቶ ነው?! በእርግጥ የማለብሳቸው ልብስ፣ የማበላቸው ጥሩ ምግብ የለኝም:: የማሳርፍበት ቦታም የለኝም:: ግን እዚያ ከማሳድጋቸው ህጻናት የተረፈውንም ቢሆን ንፍሮ ቀቅዬ አበላቸዋለሁ፣ ድንኳን ተክዬም ቢሆን አስተኛቸዋለሁ:: እመጣለሁ ብሎ የሚመጣ ተማሪ ካለ ይምጣ” በማለት መልስ በመስጠታቸው 12 ተማሪዎች ወደ ዝዋይ ገብተው ሊማሩ ችለዋል። በየክረምቱም በህይወተ ስጋ እስከነበሩበት ሐምሌ 1982 ዓ.ም ድረስ በሦስት ጊዜያት 69 የዩኒቨርሲቲና የኮሌጅ ተማሪዎችን በማስተማር ለስብከተ ወንጌል አገልግሎት አብቅተዋል። ብጹዕ አባታችን ለቤ/ክ ከነበራቸው ታላቅ ፍቅር አኳያ ወጣቶቹን ሰብስበው በሚያስተምሩበት ወቅት ከተለያዩ አቅጣጫዎች ብዙ ፈተና ስለገጠማቸው ወጣቱ ትውልድ ወደ ቤ/ክ ገብቶ ጉልዕ ድርሻ ሲያበረክት እስኪያዩና ያሰቡት እስኪሳካላቸው ድረስ እንቅስቃሴያቸውን ለማንም እንዳይገልጡ ይመክሯቸው ነበር።

ብጹዕ አባታችን የፃፏቸው መጽሐፍት
ብጹዕነታቸው እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ዘእንዚናዙ ነገረ መለኮትን አብራርተው ባፍ በመጣፍ ያስተማሩ፤ ለነገ የሚጠቅመውን ነገር ሥራ መፍታት በማይወዱት እጆቻቸው ስምንት መጽሐፍትን ያዘጋጁ አባት ነበሩ።

የታተሙ መጽሐፎቻቸው፦
መሠረተ እምነት ለሕጻናት፦ ት/ተ ሃይማኖትን ለማስተማር የተዘጋጀ፤
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ታሪክ፦ ከዘመነ ብሉይ እስከ አለንበት ጊዜ ድረስ የተጓዘችበትን ሂደት፣ የቤ/ክኒቱን መሠረት እምነትና ትውፊታዊ ሥርዓት እንዲሁም የኢኮሚኒዝምን መሰረተ ሃሳብ የሚያብራራ፤
የቤ/ክ ታሪክ በዓለም መድረክ፦ የቤ/ክ ትርጉምና አመሰራረት ጉዞና መሰናክሎች፣ የተዋህዶ እምነት ከየት መጣ? እና ት/ቱን በሰፊው ያስረዳል።
ሳይታተሙ የቀሩ መጽሐፎቻቸው፦
ሥርዓተ ኖሎት
ነገረ ሃይማኖት
ኦርቶዶክሳዊ የስብከት ዘዴ
የሰ/ት/ቤ መመሪያና
ቤ/ክህን ዕወቅ የተባሉት ናቸው።

የብጹዕ አባታችን አባባሎች

ብጹዕ አባታችን በተለያዩ ርዕሶች ላይ የተናገሯቸው በርካታ ድንቅ አባባሎች ነበሯቸው።
“ስለ እመቤታችን መናገር የምንችለው ስለ ሰው እና ስለ እግዚአብሔር ስናውቅ ብቻ ነው።”
“የቤ/ክ ሕይወት በመስቀል ላይ ስለሆነ ፈተና ይበዛበታል። ስለዚህ ከግል ህይወታችሁ ይልቅ የቤ/ክአችሁን አቋም አጠናክሩ።”
“ሰው ፍላጎቱን ካላሸነፈ የእግዚአብሔር መሆን አይችልም።”
“ሥጋዊ ፍላጎቶችን ማሸነፍ ለአክሊለ ሕይወት የሚያበቃ ሰማዕትነት ነው።”
“ኢትዮጵያ ለእግዚአብሔር የምስጢር ሃገር ናት” በማለት የተናገሯቸውን መጥቀስ ይቻላል።

የብጹዕ አባታችን ድንገተኛ እረፍት
ሐምሌ 22 ቀን 1982 ጠዋት ለቤ/ክ አስደንጋጭ እና እጅግ አሳዛኝ ዕለት ነበር። ብጹዕ አባታችን በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 1:30 በመቂ ደብረ አሚን ቅዱስ ጊዮርጊስና በቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ለሚገኙ ምዕመናን ት/ተ ወንጌል ለመስጠት ሲሄዱ በድንገተኛ የመኪና አደጋ በተወለዱ በ50 ዓመታቸው። እስከ ኅልፈተ ዓለም ላይነቁ አንቀላፉ። ያ በርቀት የተያዘ ዕቅድ በአጭር ተቋጨ፣ ያ ሁሉ እረፍት የሌለው ሩጫ ተገደበ፣ ያ ብሩዕ ሃሳብ በድንገት ከሰመ። ከብጹዕነታቸው ጋር ለአገልግሎት አብረው የነበሩት ዲያቆን ጳውሎስ በቀለና የመኪናው አሽከርካሪ ዲያቆን ኤፍሬም ዘውዴም በደረሰው አደጋ በለጋ ዕድሜያቸው በመንገድ ላይ አለፉ። ሐምሌ 23 1982 ዓ.ም ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ፣ ብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የአድባራትና የገዳማት አስተዳዳሪዎች ካህናት እና ምዕመናን በተገኙበት በዝዋይ ሐመረ ብርሃን ቤተ መቅደስ ውስጥ ሥርዓተ ቀብራቸው ተፈጽሟል።

በብጹዕነታቸው ሳይሰሩ የቀሩ ዕቅዶች
የካህናት ማሰልጠኛ ቁጥር ከፍ በማድረግ ያሉትንም አቅም ወደ ኮሌጅና ዩኒቨርስቲ ደረጃ ማሳደግና ሥርዓተ ት/ት በማዘጋጀት ከየአህጉረ ስብከቱ የሚመጡትን ካህናት በብቃትና በጥራት ማሰልጠን ሚቻልበትን ሁኔታ ያስቡ ነበር::
በዜግነት ኢትዮጵያዊ ሳይሆኑ የኢኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ እምነትና ሥርዓት ተከታይ የሆኑትን የውጭ ዜጎች ነጻ የት/ት ዕድል በመስጠት በዝዋይ ማሰልጠን
ወጣቶችን ከተለያዩ ኮሌጆችና ዩኒቨርስቲዎች በማሰባሰብ ያለምንም ተጨማሪ በጀት አሰልጥነው በማስመረቅ ነገ ቤ/ክንን ያለምንም ክፍያ እንዲያገለግሉ ማዘጋጀት
ከዝዋይ ገዳም በቅርብ ርቀት በሚገኘው በደሴተ ገሊላ የሴቶች ገዳም ለመገደም ከፍተኛ ምኞት ነበራቸው
ለዝዋይ ገዳምና ለከተማ ነዋሪዎች አገልግሎት የሚሰጥ ዳቦ መጋገሪያ ለመስራት እና የጤና ጣቢያ በገዳሙ ለማቋቋም
ለገዳሙ ሕጻናት፣ ዲያቆናትና መነኮሳት ዘመናዊ ት/ት ቤ/ት ማሰራት
ዘመናዊ ት/ት ለተማሩ መነኮሳት የውጭ ሃገር የት/ት ዕድል እንዲያገኙ መርዳት
እና ሌሎችም ቤ/ክንን የሚያሳድጉ ብዙ ዕቅዶች ነበሯቸው።


የአባታችን በረከት ይደርብን!
ዕቅዶቻቸውን የምንፈጽምበትን ሃይልና ጥበቡን ያድለን
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን!



ምንጭ፦ Abune Gorgoreyos II አቡነ ጎርጎርዮስ ካልዕ (ታላቁ አቡነ ጎርጎርዮስ ኢትዮጵያዊ) FB Page

Monday, July 22, 2013

ትውልድ የማድን ሃላፊነት የማን ነው?

ትውልዱ ከበፊቱ በበለጠ መሪ የሚፈልግበት ዘመን ነው። ጊዜውንና ዘመኑን የዋጀ ወላጅ፣ መሪና ህብረተሰብ ይፈልጋል። የዘመኑን ትውልድ በጥሩ ሥነ ምግባር፣ ለአገር ተቆርቁሪና በማንነቱ የሚኮራ አድርጎ ለማሳደግ ሃላፊነት ሊወስድ የሚችል አካል ያስፈልጋል።
የነገ ሃገር ተረካቢ ትውልድ ግን ወደየት እሄደ እንደሆነ የሚያሳዩ በርካታ ምልክቶችን መጥቀስ ይቻላል። የትናቱንና የበፊቱን ትውልድ በማነኛውም መልኩ በእጅጉ የሚያስመሰግን ከሆነ ውሎ አድሯል/የበፊቱን ስርዓት ናፋቂ ባትሉኝ ደስ ይለኛል/። ትውልዱ በአለማዊነት ተፅዕኖ ውስጥ ወድቆ ማንነቱን የረሳ ትውልድ እንደሆነ በመሰረተ ሃሳቡ የምንስማማ ይመስለኛል። ከተስማማን መንስኤውና መፍትሄው ምን ይሁን? የሁላችን መሰረታዊ ጥያቄ ይሆናል።

መንስኤው፦
  1. አለማዊነት፦ ትውልዱ አለማዊነት የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ በሚገባ ከአለማወቅ የመጣ ችግር ነው። ይህንን ሃላፊነት ወስዶ ሊያስገነዝበው የሚችል አካል በማጣቱ የመጣ ትልቅ ክስረት ነው። ወላጅ እንደ ወላጅ፣ መንግሥት እንደ መንግሥት፣ እያንዳንዱ ዜጋ እንደ ዜጋ ሃላፊነቱን በየደረጃው መወጣት ስላልቻለ አንድ ትውልድ በማጣት ላይ እንገኛለን። ይህን ደግሞ በአካባቢያችንና በሰፈራችን የምናያቸውን ነገሮች መጥቀስ ከበቂ በላይ ማስረጃዎች ናቸው። ልጅን በሃይማኖት ማሳደግ እንደኋላ ቀርነት ተቆጠረ፤ልጆችም ስለእምነትና ባህል መነጋገርንና መወያየትን ትተው ስለአለማዊነት "ስለ ግብረ ሰዶምና ሰይጣናዊነት" መነጋገር ከጀመሩ ውለው አድረዋል። ይህንና መሰል አስነዋሪ ድርጊቶች ሲከናወኑ እያየን ዝም በማለታችን ለትውልዱ መጥፋት በየደረጃው ተጠያቂዎች ነን። የመጀመሪያዉና ትልቁ ለትውልዱ መጥፋት መንስኤው ይህ ነው።
  2. ትምህርት ቤቶች፦ ተማሪዎችን በጥሩ ሥነ ምግባርና ባህልን ከማሳዎቅ አንጻር አስተምሯቸው ዝቅተኛና ከዚህ ግባ የማይባል መሆኑ ለትውልዱ መጥፋት ሌላው መንስኤ ነው። እንደሚታወቀው ትውልዱ ጥሩ ዜጋ እንዲሆንና እምነቱንና ባህሉን አክባሪ አድርጎ በማነጽ በኩል ት/ቤቶች ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ። ዛሬ ግን ትምህርት ቤቶችን ስንመለከት ከተቀረጸላቸው ሥርዓተ ት/ት ጀምሮ ትውልድን ለመቅረጽ ቀርቶ በዜግነት ደረጃም እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ ብሎ የሚናገር ትውልድ እንዳይጠፋ ስጋቴ ከፍ ያለ ነው።  ከዚህ ባለፈም አንዳንድ ት/ቤቶች የብልግና ድርጊት ተባባሪዎች በመሆናቸው ለትውልዱ መጥፋት ተቆርቋሪ አካል መጥፋቱን ያመላክታል /በህጻናት ላይ ግብረ ሰዶም የሚፈጽሙ መምህራን የሚገኙበት ት/ትቤቶች/። ወላጅም ልጆቻቸውን የሃይማኖት ት/ት ቤት ልኮ ሥነ ምግባር እንዲማሩ የማድረጉ ተግባር አናሳ ነው።    ከፍተኛ  ት/ት ተቋማትም የተማረና አገርን ሊረከብ የሚችል ዜጋ ይፈራበታል ብሎ ማሰብ ቅዥት እየሆነ መጥቷል፤ የመጥፎ ሱስ ተገዥዎች ቁጥር በግቢ ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጨመር ላይ ነው፤ እንደ አንዳንድ ከተሞች በግቢ ውስጥም የዝሙት መፈጸሚያ ቦታውች ስም ተሰጥቷቸው እና እንስሳዊ ባህሪ ሲፈጸምባቸው እየታየ  ችግሩን ለመቅረፍ ግን የሚወሰድ እርምጃ የለም።   
  3. መንግሥት፦ ትውልዱ ጥሩ ዜጋ እንዲሆን የማድረግ ሃላፊነትም ግዴታም ያለበት መንግሥት ነው። አገሪቱን እያስተዳደረ ያለው እርሱ እስከሆነ ድረስ አገር ተረካቢ ዜጋ የመፍጠሩ ስራ በዋናነት የመንግሥት ነው፤ ምንአልባት "እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል" ካልሆነ ነገሩ። ሃገራዊ ስሜት ያለው ዜጋ ለመፍጠር ይህን ስሜት ሊፈጥር የሚችል ሥርዓተ ት/ት፣ ሊተገብሩ የሚችሉ ትምህርት ቤቶችንና የማስተማር ብቃት ያላቸው  መምህራንን ማደራጀት እንዲሁም ለተማሪዎች ከምረቃ በኋላ የሥራ ዕድል ማመቻቸት የመንግሥት ግዴታ ነው። አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ግን ለትውልዱ መጥፋት የመንግሥት ተቆርቋሪነት ጎልቶ የሚታይበት አጋጣሚዎች ባለመኖሩ ችግሩ ሥር መስደዱና በእጅጉ አሳሳቢ መሆኑን እንመለከታለን። መንግሥት ግን ትውልዱ ጥሩ ዜጋ እንዲሆን ራዕይ የለውም? የዘወትር ጥያቄዬ ነው። 
  4. ወጣቶችን ወደ አልተፈለገ ህይወት የሚመሩ ነገሮችን ቸል ማለት፦ በት/ት ቤቶችና ወጣቶች በሚያዘወትሩበት አካባቢ የሥነ ምግባር ብልሹነት ሊያጋልጡ የሚችሉ ነገሮችን ተቆጣጣሪ  አካል በመጥፋቱ ችግሩ እንዲባባስ አድርጎቷል። ለምሳሌ ጫት ቤቶች፣ መጠጥ ቤቶች፣ አሽሽ ቤቶችና የሴተኛ አዳሪ ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ መጨመሩና ወደ እነዚህ ቦታወች መሄድ ከነውርነት አልፎ እንደ  ዘመናዊነት በመቆጠሩ ትውልዱ በግልጽና በድፍረት የድርጊቱ ተሳታፊ ሁኗል። 
  5. ማህበራዊ መገናኛዎች/ social medias/፦ ማህበራዊ መገናኛዎች ትውልዱን የማዳንም የመግደልም አቅም አላቸው። ይህን ተገንዝቦ ለትውልዱ መዳን የሚሰሩ መገናኛዎች ግን ጎልተው አይታዩም። በተለይ የዘመኑ  መገናኛ ዜዴ በእጅጉ ትውልዱን ሰነፍና በአለማዊነት ተጽኖ ውስጥ እንዲገባ አድርጎቷል። ወደ አገራችን ኢትዮጵያ ስንገባ ደግሞ ጥበብ የሞላበት አጠቃቀም አይደለም የምንጠቀምው ከጊዜ ማጥፋት ጀምሮ እስከ አጉል ሱስነት ውስጥ እንድንገባ አድርጎናል። የፌስ ቡክና ትዊተር ተጠቃሚዎች በእጅጉ ታውቁታላችሁ። ትውልዱ ወደ አልተፈለገ ህይወት ውስጥ እንዳይገባ በማህበራዊ መገናኛ ዙርያም ትልቅ ሥራ ሊሰራ ይገባል።
መፍትሔው፦ በአጠቃላይ ከላይ በጥቂቱ የተዘረዘሩትን ችግሮች በሚገባ ማጤንና አገራዊ ጉዳቱን በመረዳት ትውልዱን ለማዳን ከቤተሰብ፣ ከጎረቤትና አካባቢ በመጀመር ግዴታችንን መወጣት መቻል ነው። ልጆቻችንን ዘመኑን በዋጀ መልኩ ማሳደግ፣ መከታተልና በመንከባከብ በጊዜ ሂደት ችግሩን ልንቀንሰው እንችላለን፤ ፈጽሞ  ማጥፋት ግን የሚታሰብ አይሆንም። ምክንያቱም ዓለም ሰይጣናዊነትን አሜን ብላ ስለተቀበለችሁ የዛ ነጸብራቅ ወደ ልጆቻችን መድረሱ አይቀርምና። ቢሆንም ግን ወላጆች ልጆቻችንን የት፣ ከማን ጋር እና በምን መልኩ መሄድ እንዳለባቸው ቀስ አድርገን በሚገባቸው መልኩ በማስረዳት በጥሩ ሥነ ምግባር ማሳደግ ይቻላል። ችግሩ ግን እኛስ ማን ነንና ለልጆቻችን አርያ የሚሆን ህይወት አለን? በፍቅርና ግልጽ በሆነ መልኩ ልጆቻችንን እያሳደግን ነው? ፍቅር የሞላበት የትዳር ህይወት፣ የጸሎት ህይወት አለን?                          


Thursday, July 4, 2013

FACTS ABOUT MORSIS YEARS IN POWER AND WHAT OBAMA SAID

Mohammed Morsi (Photo: Egyptian State Television / AP Photo)

  1. 30th June 2012: Mohamed Morsi wins the presidential elections in Egypt with 51.7 percent of the vote. The next day he is sworn in as the country's first civilian and first Islamist president.
  2. 12th August: Morsi revoke a decree that gave military council the real power in the country, removing council leader Hussein Tantawi, who has run the country since President Hosni Mubarak had to go in February 2011.
  3. 22, November: Morsi issues a decree giving him greater powers.
  4. 30th November: An Islamist-dominated Constituent Assembly adopts a new constitution.
  5. 8 Dec: Morsi repeals the controversial fullmaktsdekretet.
  6. 15th and 22 December: In a referendum approves 64 percent of voters the new constitution. The opposition refuses to accept the result. Several killed in clashes between opponents and supporters of Morsi.
  7. 24th January 2013: Violent clashes between protesters and police in conjunction with the second anniversary of the outbreak of the revolution.Almost 60 people are killed in the course of a week.
  8. 5 April: Four Christians and Muslims killed in religious clashes.
  9. 2 June: Egypt's constitutional court invalidates the election of the Senate, the only part of the National Assembly still sitting together, and the Constitutional Assembly.
  10. 21st June: Tens of thousands of Islamists demonstrating in support of Morsi.
  11. 30th June: Tens of thousands demonstrate against the president on the first anniversary of his election victory. According to the Minister of Health, 16 killed.
  12. 1 July: The Opposition gives Morsi a day to resign. The military gives the president two days to resolve the situation.
  13. 3 July: Morsi is deposited in a military coup and put under arrest. (Source: AFP Manager) (NRK-NTB)   
Obama calls not overthrow a coup
Barack Obama was careful not to make direct distance from the deposition of Morsi.Photo: Evan Vucci / AP
United States urges all Americans to leave Egypt for fear of unrest after President Morsi ouster Wednesday night.
President Barack Obama avoided calling the overthrow of President Mohamed Morsi for a coup, when he last night called on the Egyptian military to give power back to a democratic civilian government as soon as possible.
Obama was careful in the use of language when he comments deposition night and said he was "deeply concerned" over the military had removed the government and the constitution set aside.
"I ask the Egyptian military to act quickly and responsibly to give the power back to a democratically elected civilian government as quickly as possible through an inclusive and transparent process and to avoid arbitrary arrests of President Morsi and his supporters", Obama said.
The U.S. president said he has ordered a review of what the Egyptian military actions will have and impact on U.S. military aid to Egypt.
United States contributes around $ 1.5 billion in annual economic aid to the Egyptian military.
In U.S. law, the U.S. can not provide financial assistance to any country whose leader is deposited in a coup.
The article continues below.


President Barack Obama met with his counselors in an emergency meeting in the White House to discuss the developments in Egypt.Photo: Pete Souza / White House / Handout / Reuters
Bs Americans leave the country
The U.S. State Department sent a night out a warning to U.S. citizens to leave the country.
It is not clear how many Americans living in Egypt, but it's probably about several thousand, writes New York Times .
The warning against travel to Egypt at all regarded as a serious blow to Egypt's already hard-hit tourism industry.

Evacuate Embassy
The United States has also started to evacuate the so-called "non-essential" employees at the embassy in Cairo, as well as family members of the embassy staff.
U.S. embassy in Cairo has been closed for several days after demonstrations against President Morsi began last week.
Last Friday was an American student, 21 year old Andrew pochta, killed with a knife during a demonstration in Egypt's second city, Alexandria. 

Wednesday, July 3, 2013

Ethiopia after Meles

By Obang Metho
I would like to thank the Chairman of the Committee on Foreign Affairs, Congressman Edward Royce, and all ranking members of the Subcommittee on Africa, Global Health, Global Human Rights and International Organizations for this important opportunity to examine the Ethiopian Government’s observance of democratic and human rights principles in post-Meles Ethiopia.

I want to especially thank Congressman Christopher Smith, the Chairman of the Subcommittee on Africa for his extraordinary leadership in bringing the case of Ethiopia to the attention of this subcommittee once again; particularly in light of the many pressing global issues. In 2006, Congressman Smith worked hard to bring this issue all the way from subcommittee to the House, where it faced obstacles and died. I hope this time, something more concrete and productive can be accomplished for the betterment of both our countries.

                                             Obang Metho, pic by Awaramba Times 

In 2006, I gave testimony at that previous hearing in regards to the massacre of 424 members of my own ethnic group, the Anuak, in 2003, perpetrated by members of the Ethiopian National Defense Forces. I also testified regarding the ongoing crimes against humanity and destruction of property and infrastructure in the Gambella region of Ethiopia; however, because similar abuses were being perpetrated in other places in the country, I also spoke of the 193 peaceful protestors who were shot and killed as they peacefully protested the results of the flawed 2005 national election and the repression in Oromia. This also included testimony regarding the imprisonment of opposition leaders, including Dr. Berhana Nega, who is sitting next to me today.  

Now I am here once again to testify about these same kinds of issues because Ethiopians have only seen increasing restrictions to their freedom and a continuation of government-sponsored human rights violations in every region of the country. This includes the illegal eviction of great numbers of Ethiopians from their ancestral homes and land, causing great hardship to the people. It also includes egregious human rights atrocities in places like the Ogaden [Somali] region, which is blocked from the outside world by the regime. It has obstructed the media from reporting on the great suffering of the people being perpetrated by government forces, which has been described as a silent genocide. Two Swedish journalists were arrested, detained and charged as terrorists before being released last year.  However, the Ogaden is not alone for every region of the country has become a victim to this regime.

Sadly, little, in terms of rights, has changed post-Meles. The only change is that he is no longer here.  Although the rapid decline in freedom and rights was led by Meles, he and his cabinet and ministers established an apparatus of strong-armed control that continues to reach from the top offices of the federal government to rural villages throughout Ethiopia. That infrastructure of repression, which carries out much of the day-to-day enforcement of EPRDF control and the perpetration of human rights violations, is still in place and marks the near achievement of a secretive and chilling plan put into motion in June 1993 under the name: TPLF/EPRDF’s Strategies for Establishing its Hegemony & Perpetuating its Rule[i],which was said to have been given to all their cadres for its execution. An abridged translation of the 68-page Amharic document is now available online.

This plan, based on Marxist ideology, was brought to our attention by one of the members of the TPLF who reported to us strict adherence to this plan by its cadres. The plan aligns closely with the nature of the TPLF when they were still fighting in the bush as well as the Ethiopia of today.
Prior to defeating the brutal Derg regime in 1991, Meles led the Marxist-Leninist based rebel group, the Tigrayan Peoples Liberation Front (TPLF), also so known for its brutality in the bush that the U.S. State Department had classified them as a terrorist group at the time. When they took over power, they formed a new coalition party made up of separate ethnic-based parties. It was called the Ethiopian Peoples’ Revolutionary Democratic Front (EPRDF) and was meant to appear to be a multi-ethnic government but in fact, it has been controlled from the beginning by the TPLF who have never abandoned the goal of perpetual hegemony.

The EPRDF’s structure was based around ethnically defined regions and political parties, but at the grassroots level, all regions and parties, though appearing to be led by leaders of the same ethnicity as the region, were instead pro-TPLF/ERPDF puppets, who implemented their policies. By its nature, this division of Ethiopia by ethnicity was a guise meant to dupe the public and the west by its appearance of being democratic; however, in practice, it has contributed to the prolongation of ethnic-based divisions while strengthening the power of the TPLF, assuring its control of the EPRDF even though Tigrayans are a minority, making up only 6% of the total population. However, this does not mean the TPLF speaks for many Tigrayans who have become disillusioned with the TPLF/EPRDF. 

In short, the TPLF’s plan of revolutionary democracy, which is more closely aligned with the Chinese model than the liberalism of the west, was clearly designed to achieve perpetual hegemony over every aspect of Ethiopian life. In the above-stated plan, they warn that they can achieve their goals “only by winning the elections successively and holding power without let up.” They warn, “If we lose in the elections even once, we will encounter a great danger... [so] we should win in the initial elections and then create a conducive situation that will ensure the establishment of this hegemony.” In 2010, the TPLF/ERPDF successfully accomplished this goal and won their fourth election with an alleged 99.6% of the votes and all but one of the 547 seats in the Ethiopian Parliament.  

This also was accomplished through gaining control every sector of society: the media, all aspects of government and civil service, all political space, elections, the judiciary, the passing and interpretation of laws to suit their goals, the financial sector, education, the military, the economic sector, religious groups, civic society, government ownership of all land and government control in the extraction of natural resources. The principles upon which America was founded are absent in Ethiopia despite all the democratic rhetoric.

The TPLF/EPRDF is more in control today than it was in 2006 and continues to hold that power despite the death of their central figure. It has become near to impossible to find any political space for the development of a viable alternative to the TPLF/EPRDF because dissenters, activists or anyone speaking for change will be put in jail. It has become a full-blown autocracy. Anyone who attempts to speak up is silenced. All has been justified by saying that Ethiopia has double digit economic growth and that they have met their millennium goals and that the people are too ignorant to understand how they will eventually benefit; however, the people know that this is not balanced growth but instead has “filled the pockets and bellies” of government supporters as laid out in the 1993 plan. Claims of economic gains also serve to minimize or cover up the reality on the ground of the increased poverty of the majority.  Supporters of the TPLF/EPRDF policies and tactics are rewarded while non-supporters are penalized in a variety of ways. The most marginalized masses are ignored unless they become an impediment to the TPLF/ERPDF plan of exploitation of land or natural resources. Here is an explanation of that strategy from the original TPLF/ERPDF plan:

The combined strength of the State and Revolutionary Democracy’s economic institutions should be used either to attract the support or to neutralize the opposition of the intelligentsia.  We should demonstrate to it that our economic strength could serve its interests, and, in the event of its opposition to us, its belly and pocket could be made empty.

Examples of the practice of the above strategy are rampant. According to a Human Rights Watch[ii] report, following the 2010 election, even humanitarian aid was linked to party membership.

Record numbers of refugees are leaving the country, regardless of the risks, because so little opportunity exists for the average person, let alone for more outspoken dissenters. Laws such as the Charities and Societies Proclamation[iii] have literally closed down civil society, replacing institutions with TPLF/ERPDF controlled look-alike organizations. A vague anti-terrorism law[iv] has been used to silence journalists, editors, democracy activists, religious leaders and opposition members by intimidating them, arresting them or charging and imprisoning them as terrorists. Examples are our heroes of freedom such as Eskinder Nega, Reeyot Alemu and Andualem Arage.

Into this highly controlled milieu, the new Prime Minister, Hailemariam Desalegn, has emerged. He is neither Tigrayan nor is he part of the old guard of TPLF loyalists but instead comes from the South, helping to counter accusations of TPLF domination of the EPRDF. Reportedly, his appointment was hotly contested; however, because he had held the position of Deputy Prime Minister it may have provided the least controversial transition. Insider information reports he has little power and that his actions are all closely monitored by the TPLF central committee. As another means of control, three deputy prime ministers of different ethnicity were appointed and are said to hold more power than the prime minister.  Reports have also surfaced that power struggles within the party leadership have split the top power holders and remain unresolved. These intraparty conflicts could deepen as the next election comes closer, with unpredictable, but possibly dangerous results. Hoping that this problem will resolve on its own is unrealistic and a recipe for disaster. 

The TPLF/ERPDF has so effectively constructed a system of repression in Ethiopia that it will likely carry on for awhile; however Meles, the driving force who charmed the west while terrorizing the people, remains their main visionary leader. Billboards around Addis Ababa show his picture and the TPLF/ERPDF continues to elevate his legacy, possibly because no one else within the party has been able to articulate another, more timely or urgently-needed vision.This opens them up to new challenges from the dissatisfied majority that they may not be able to dodge. Intraparty conflicts may also further exacerbate the situation. Add to that pressure from the outside, like from Egypt, neighboring countries or others and the situation may either explode or implode without reforms. Although the TPLF/EPRDF has shown little openness to reforms, with enough pressure from the people and donors like the U.S., it might create a win-win situation to bring about such reforms without violence, chaos and a spillover effect in the Horn of Africa.

The road to democracy and respect for human rights in Ethiopia must be solved by Ethiopians, but the U.S. has a role to play as well. I believe the current U.S. policy of quiet diplomacy will actually contribute to a worse outcome. We should learn from what happened in the Arab Spring, when forces of a frustrated public joined together to oust Egyptian President Hosni Mubarak. It took many by surprise, especially those who had sided with an authoritarian regime rather than the people, thinking Mubarak was so powerful that he could not be brought down. This alliance with an authoritarian regime makes it much more difficult in the aftermath to reestablish a meaningful partnership with Egyptians that goes beyond giving large amounts of foreign aid.

Undoubtedly, many Ethiopians attribute U.S. support to Ethiopia, including partnership in the War on Terror, as a means that has prolonged the life of a repressive, undemocratic regime. Will the U.S. be pro-active in aligning with the people; something that will help sustain a long-term relationship with Ethiopians? Unfortunately, the tendency of most entrenched groups and their supporters, foreign or native, is to continue the status quo without any change; however, in Ethiopia, there is a window of opportunity before the next election in 2015 to set the stage for meaningful reforms. The U.S. and other donor countries should not simply stand by, using the rationale that there is no viable alternative to work with because the TPLF/ERPDF has been so effective in blocking access to political space and will not easily give up on this.  This must be taken into consideration for how can you build an alternative in this kind of repressive environment? You cannot put someone out in the middle of nowhere with no material and tell them to build something. It will not work.

With these limitations in mind, the Ethiopian public, both at home and in the Diaspora, are now working to bring the change. Some of that change can be seen from what happened last week in Addis Ababa when Ethiopians came out in mass numbers to peacefully rally for freedom and justice in Ethiopia based on a call from the newly emerging Blue party. With minimal resources, the Blue party reached out to the public in an inclusive way and the groundswell of response from ethnically, politically and religiously diverse Ethiopians surprised even them.They called on the people and the people answered. Yet, the TPLF/ERPDF warned that Muslims who joined together with Christians and others in the rally were extremists.  This defies the reality on the ground.

For the last year, Ethiopian Muslims have been peacefully rallying in their compound, asking for freedom to practice religion without government interference into their internal affairs. In violation of the Ethiopian Constitution, the TPLF/ERPDF has been choosing their religious leaders, ensuring those leaders were pro-government. The TPLF/ERPDF has done the same within the Ethiopian Orthodox Church leading to the church breaking into two divisions—the government approved church in Ethiopia and the other in exile here in the U.S. – a divide and conquer strategy of gaining hegemony of religious groups addressed in the TPLF/EPRDF master plan of 1993. Within that plan, religious groups were to be “used to disseminate the views of Revolutionary Democracy...and if that is not possible we should try to curtail their obstructionist activities…Without denying them due respect, we should mold their views, curtail their propaganda against Revolutionary Democracy, and even use them to serve our end.”

The TPLF/ERPDF government will do anything to label the Muslims as extremists and radicals to be feared by the west; however, Ethiopian Muslims, Christians and Jews have lived together for thousands of years in harmony. We do not only share the land but we share blood. We are a family. We are brothers and sisters.

In twelve months of rallying, these peaceful Muslim protestors have never destroyed anything or hurt another person. They are not making a stand for Sharia law but instead for a secular state where all people will be free and where there is no government interference in the practice of any religion. Yet, the TPLF/EPRDF fears unity between diverse religious groups. 

Reports have emerged of the TPLF/ERPDF’s intentions to divide people of different religious faith and to alarm the west by staging events themselves while blaming others. For example, inside reports allege that when Ethiopian Muslims were going to rally in front of the U.S. Embassy, they found out that pro-government forces were going to burn the American flag so they called off the entire rally. An eyewitness to the killing of Christians in 2007, reported to be by Muslims in the Oromo region of the country, were recognized by a relative to not be Muslims at all but government supporters.

I personally spoke to that survivor. It preceded the invasion into Somalia and is seen as an attempt to dupe the west. It must be understood that it profits this regime to do violence in the name of their opponents. Here is another example reported in Wikileaks where the U.S. had knowledge that the TPLF/ERPDF government had set the bombs in Addis Ababa several years ago so as scapegoat government opponents. They used it to justify the arrest of Oromo leaders as terrorists and to show a rising incidence of terrorist acts in Ethiopia, even though it was phony. Duping the west into supporting the TPLF/ERPDF was part of their original strategy laid out in the 1993 plan and is part of the reason for becoming a pseudo-democracy.

Division between ethnicities, regions, political parties and religious groups is the lifeblood of the TPLF/ERPDF. For the government to gain power and control, they are trying to alienate the people from each other and spread rumors regarding the makeup of those who are protesting. Just as they are calling Muslims extremists and terrorists, they are now trying to label the Blue party, to separate them from others, by accusing them of being funded by foreigners like Egypt. The fact that Christians and Muslims are rallying together for freedom and justice for all Ethiopians is a real threat to their existence. These kinds of tactics by the government are a sign that the status quo cannot continue and will be challenged in increasing unity among Ethiopians. The donor countries, including the US, should align with the people.This means supporting the people who are working from within and those who are trying to resolve the problem peacefully, without violence. 

The proper sequence of reforms is critical to the success of the outcome. 
1. Intellectual reform must come first, which means the people must have access to information and have the freedom to express it—the first freedom to be attacked by dictatorships and the first that needs to be restored to bring about change.

2. The second must be political reform; opening up political space so the choice of the people is reinstated. Then they are free to choose political leaders and groups who represent their interests and the interests of the country. 

3. The third is constitutional reform which must rewrite, redefine or reinstate the most inclusive and beneficial relationship between the people and the state in the form of this “constitutional contract”; a contract which upholds the rights of the people and protects the people from the state, similar to African models where it is assumed anyone can become tyrannical so checks and balances must be established to control the power of the government, ensuring participatory democracy. 

4. The fourth is institutional reform; meaning reforms of the judiciary, the parliament, the military, civil services, and other institutions where regime cronies are now in control.  Institutions must be independent of the state or party for change to be accomplished and made sustainable. 

5. Lastly, economic reforms are necessary but will not be inclusive until the other reforms are implemented, making the system more transparent, accountable, and just; unlike in places like Russia, Ivory Coast, Indonesia, Yugoslavia, Cameroon, Rwanda and the Philippines where economic advances were made; yet, regime cronies still controlled the institutions, the political system and the justice system, staging the conditions for a reversal of power and the re-emergence of repression and cronyism.
Poverty and corruption in Ethiopia will also increase the pressure for explosion. Recently, Kofi Annan spoke about the cost of corruption to the African people.  Ethiopia is a primary example.  Although many quote statistics of economic growth in Ethiopia, most of it is in the hands of a few.  Prior to the release of the report by the Global Financial Task Force in their report titled: Illicit Financial Outflows from Developing Countries Over the Decade Ending in 2009, they stated on December 5, 2011 the following in regards to Ethiopia:

“The people of Ethiopia are being bled dry. No matter how hard they try to fight their way out of absolute destitution and poverty, they will be swimming upstream against the current of illicit capital leakage.”[v]

Their report reveals that Ethiopia lost US11.7 billion in illegal capital flight from 2000-2009 and illicit financial outflows from Ethiopia nearly doubled in 2009 to US$3.26 billion—double the amount in the two preceding years—with the vast majority of that increase coming from corruption, kickbacks and bribery. When it comes to transparency, it does not exist in Ethiopia.   
Here is another example.  Human Rights Watch found evidence that World Bank money, which was to be used for services, was instead used by the government to displace the people from their land, later given to foreign and crony investors. Five villages in the Gambella region, hard hit with land grabs, accompanied by human rights violations, made an appeal to the World Bank regarding the improper use of its funds. An independent inspection panel investigated the grounds for the appeal for the World Bank.  After meeting with the local people who had been displaced to refugee camps in Kenya and South Sudan, they recommended a full investigation after finding substantial evidence of the misuse of World Bank funds. Now the Ethiopian government has refused to cooperate. All donors to the World Bank should look into this because this is your money. If they have nothing to hide, why would they not allow an investigation?
People on the ground in Ethiopia live in fear of this regime, but many are coming to the point that they can no longer endure life without change and are willing to take a stand.  Prior to the Blue party’s recent rally, a 26-year-old recent graduate sent me his thoughts.  He said:

Obang, it is now just four hours before we go out to rally.  We don’t know what will happen but this may be my last message because the last time I went out I went with three of my friends and I was the only one who came back.  That was seven years ago after the 2005 election. I may be the one not come back this time but I am not afraid. I am looking at it like going into a war zone, but the only difference is the other side has a gun and we have nothing.  If they shoot, I have nothing to deliver. This is the kind of country we live in.  But, we have the moral high ground and this is what is making me go out. I want someone to know.

Ethiopia is a country which relies on the US as its number one supporter and here is one of their brave, but peace-loving heroes, going out not knowing what will happen to him and those with him. Most of you have met Ethiopians here in Washington D.C. as thousands of Ethiopians live and work in this city. They pay taxes to the same government that for too long has overlooked the serial violations of human rights and the emergence of a full-blown dictatorship

Ethiopians have struggled under dictatorship for 40 years. With the death of Meles and the appointment of Prime Minister Hailemariam Desalegn until the next election in 2015, Ethiopians may have been given the most opportune moment in 21 years for change; however, if Ethiopians—or donor countries genuinely wanting to see democratic reforms—step back, waiting to see what will happen under this new arrangement of power, rather than actively creating a process of change that is owned and managed by the people of Ethiopia, this opportunity will most likely be hijacked and the “system” of repression will continue with the same or new “strongmen” at the helm.  The only acceptable outcome for the Ethiopian people is nothing short of the transformation of Ethiopia to a new society and a New Ethiopia wherehumanity comes before ethnicity or any other distinctions for no one is free until all are free!

This is a time when the U.S. should use their influence to put pressure on the Ethiopian government for reforms rather than waiting for simmering tensions to explode.  Support for a people-driven process is the best alternative to bring lasting change to Ethiopia, more sustainable peace to the Horn and a better ongoing partnership with the US.

Thank you!
Please click the link or open the attachment to read the entire statement: :http://www.solidaritymovement.org/downloads/130620-Testimony-before-Subcommittee-on-Africa.pdf 









I am appealing to each of you to forward it to all your friends. If you do, you will not just be giving a voice to our beautiful people, but you would be doing justice to our humanity. Knowing the truth is overcoming the first obstacle to freedom! 
Thanks so much for your never-ending support. Don’t give up. Keep your focus on the bigger picture and reach out to others and listen! Care about those who are suffering. Think about our family of Ethiopians and humanity throughout the world—they are YOU! There is no “us” or “them.” This is at the heart of the SMNE.

Sincerely your,
Obang
Executive Director of SMNE
E-mail: obang@solidaritymovement.org
http://www.solidaritymovement.org